Posts

Showing posts from May, 2016

The Role of Sidama Indigenous Institutions in Conflict Resolution: In the Case of Dalle Woreda, Southern Ethiopia

Abstract The major goal of this study was to assess the role of indigenous institutions in handling/ settling conflicts in the Sidama Society. Sidama Communities are found in Sidama Zone, Southern Nations, Nationalities and Peoples Regional State (SNNPRS). The research was conducted in Dalle woreda, Sidama Zone and it was purposively selected. Qualitative research methodology was employed in the study for its appropriateness to assess the role of indigenous institutions in handling/ settling conflicts in the study area and data was collected through the use of interview, key informant interview, focus group discussion, personal observation and document review. The results obtained from the study suggest that Conflicts in Sidama, as in anywhere else, may vary from trivial interpersonal disagreements to a serious dispute which might eventually lead to homicide. The most common conflict issues in Sidama are grazing land, water, farmland and borderland. There are many deeds and account

የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ጥያቄን በመጀመሪያ ለክልል ማቅረብ እንደ ግዴታ ሊቀመጥ ነው

የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ጥያቄን በመጀመሪያ ለክልል ማቅረብ እንደ ግዴታ ሊቀመጥ ነው የጠያቂውን ማኅበረሰብ አምስት በመቶ ፊርማ ማሰባሰብ ያስፈልጋል የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ጥያቄ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ከመቅረቡ በፊት፣ የክልል መፍትሔን አሟጦ የመጨረስ ሕጋዊ ግዴታ ሊቀመጥ ነው፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባርን ለመዘርዘር ተሻሽሎ የተረቀቀው አዋጅ እንደሚያስረዳው፣ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን የመብት ጥያቄ በማንኛውም ማኅበረሰብ ሊቀርብ እንደሚችል፣ ነገር ግን ይህ ጥያቄ ለፌዴሬሽን ከመቅረቡ በፊት የክልል መፍትሔዎችን መጠቀም ግዴታ መሆኑን በረቂቁ አዋጅ አንቀጽ 27 ላይ ሠፍሯል፡፡ ‹‹የራስን ዕድል በራስ የመወሰን የመብት ጥያቄ ወደ ምክር ቤቱ የሚቀርበው በክልሉ በሚገኙት የተለያዩ የመስተዳደር እርከኖች ቀርቦ አጥጋቢ መፍትሔ ያልተሰጠው መሆኑ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፤›› ይላል የረቂቁ ድንጋጌ፡፡ ክልሎችም የራስን ዕድል በራስ የመወሰን የተመለከቱ ጥያቄዎች ሲቀርቡላቸው በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ መወሰን እንደሚኖርባቸውም የሚገልጽ የጊዜ ገደብ በረቂቁ ተቀምጧል፡፡ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን የመብት ጥያቄዎች የሚባሉትም ማንኛውም ማኅበረሰብ ማንነቴ አልታወቀልኝም ብሎ የሚያነሳው ወይም ማንኛውም ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ ቋንቋዬን፣ ባህሌንና ታሪኬን የማሳድግበት ሁኔታ አልተመቻቸልኝም፣ በክልልና በፌዴራል አስተዳደሮች ሚዛናዊ ውክልና የማግኘት መብቴ አልተከበረም፣ ወይም በማንኛውም ሌላ ምክንያት አድልኦ ተፈጽሞብኛል የሚል እምነት ካደረበት ክልላዊ አስተዳደሩን ጠብቆ ለፌዴሬሽን ምክር ቤትም ሊቀርብ የሚችል መሆኑን ይገልጻል፡፡ ከዚህ ቀደም በነበረው አሠራር የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ጥያቄ ለክልል አስተዳደር አ